ኢየሱስ ከዘላለም ሞት ብቸኛ አዳኝ ነው…

We are a church that believes in Jesus Christ and the followers and This is where you should start.

img
img
img
img

“እንግዲህ ሂዱና አሕዛብን ሁሉ በአብ በወልድና በመንፈስ ቅዱስ ስም እያጠመቃችኋቸው፥ ያዘዝኋችሁንም ሁሉ እንዲጠብቁ እያስተማራችኋቸው መዛሙርት አድርጓቸው፤ እነሆም እኔ እስከ ዓለም ፍጻሜ ድረስ ሁልጊዜ ከእናንተ ጋር ነኝ።”

— ማቴዎስ 28፥19-20
 በየትኛውም ጊዜ ወንጌል ይሰበካል ነፍሳት ይድናሉ የደህንንነት ትምህርትም ወስደው ይጠመቃሉ። ይህንንም ከአባታችን የታዘዝነው ትእዛዝ መሰረት እንፈፅማለን ወደፊትም በሰፊው እንቀጥላለን። ሀይላችን ብርታታችን የእርሱ ፀጋ ነውና!!!

Post navigation